ተልዕኮ፡-

በመደበኛ፣ መደበኛ ባልሆኑ የሥልጠና ፕሮግራሞች እና በኢ-መደበኛ መንገድ በዝቅተኛና መካከለኛ ደረጃ ሙያው የሚጠይቀውን ዕውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ላካበቱ ባለሙያዎች በአገር አቀፍ የሙያ ደረጃዎች ላይ የተመሠረተ የሙያ ብቃት ምዘና እና ብቁ ለሆኑት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት በመስጠት ብቃቱ የተረጋገጠ ባለሙያ ለገበያው እንዲቀርብ በማድረግ የኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት ማሳደግ፣

ራዕይ፡-

በ2022 ብቃቱ የተረጋገጠና በገበያ ተወዳዳሪ የሆነ ባለሙያ በኢንዱስትሪው ተገንብቶ ማየት፣

እሴቶች፡-

· ቅንነት፣

· ታማኝነት፣

· በቡድን የመስራት ባህል፣

· አዳዲስ እውቀቶችንና ክህሎቶችን መማር፣

· ኪራይ ሰብሳቢነትን መታገል፣

· ጥራትና ተወዳዳሪነት፣

· በሥነምግባር መረሆዎች መመራት፣

· በብቃት ማመን፣